የበዓለ ትንሣኤ አከባበር በአገረ አውስትራሊያ
![Easter pic.png](https://assets.migration.qa.sbs.com.au/dims4/default/eb9b009/2147483647/strip/true/crop/1280x720+0+0/resize/1280x720!/quality/90/?url=https%3A%2F%2Fsbs-au-brightspot.s3.amazonaws.com%2F67%2Fe0%2Fbabc24c44700a8e71cd89a555d3c%2Feaster-pic.png&imwidth=1280)
Selamawit Tadesse and her family from Perth (L), Zewde Tesfamariam from Brisbane (T-R) and Wondweson Shitu and his family from Melbourne (B-R). Credit: Supplied
ወ/ሮ ሰላማዊት ታደሰ (ከፐርዝ)፣ ዘውዴ ተስፋማሪያም (ከብሪስበን) እና አቶ ወንድወሰን ሽቱ (ከሜልበርን) እንደምን የፋሲካ በዓልን ከቤተሰብና ወዳጅ ዘመዶቻቸው ጋር እንዳሳለፉ ይናገራሉ። ለመላ የክርስትና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን መልካም ምኞታቸውን ይገልጣሉ።
Share