የበዓለ ትንሣኤ አከባበር በአገረ አውስትራሊያ

Easter pic.png

Selamawit Tadesse and her family from Perth (L), Zewde Tesfamariam from Brisbane (T-R) and Wondweson Shitu and his family from Melbourne (B-R). Credit: Supplied

ወ/ሮ ሰላማዊት ታደሰ (ከፐርዝ)፣ ዘውዴ ተስፋማሪያም (ከብሪስበን) እና አቶ ወንድወሰን ሽቱ (ከሜልበርን) እንደምን የፋሲካ በዓልን ከቤተሰብና ወዳጅ ዘመዶቻቸው ጋር እንዳሳለፉ ይናገራሉ። ለመላ የክርስትና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን መልካም ምኞታቸውን ይገልጣሉ።



Share